ድሆችን/ችግረኞችን/ ለክብር መዋጀት
ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።
የያዕቆብ መልእክት 1:27
የቤዛነት አገልግሎት ዳይሬክተር
ድሆችን/ችግረኞችን/ ለክብር መዋጀት
ለደሀአደጎች፣ ለመበለቶች፣ ለመጻተኞች ጥላ የሚሆኑ ቅዱሳንን ማስነሳት
ለቅዱሳን ለመንፈሳዊ ህይወት እድገትና ለውጥ በር/ደጅ/ መሆን
Need/ፍላጎትን/ በሟሟላት መንፈሳቸውን መድረስ
............
.............
በክራይስት ሲቲ ቸርች፤ በቤዛነት አገልግሎት የካቲት ወር ላይ የሚዘጋጅ በአይነቱ ልዩ የሆነ ዓመታዊ ስብሰባ ሲሆን ዓላማውም ቅዱሳንን ለድሆች በሚሆን ርህራሄ እና እውነተኛ አምልኮ ማስታጠቅ ነው።