የመንግስቱን መልዕክት ለትውልድ ሁሉ ማድረስ
ለለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል፥ በዚያን ጊዜም መጨረሻው ይመጣል።
የማቴዎስ ወንጌል 24:14
የመንግስቱ መልዕክተኞች አገልግሎት ዳይሬክተር
የመንግስቱን መልዕክት ለትውልድ ሁሉ ማድረስ!
የመንግስቱን መልዕክት ለቅዱሳን እና ለትውልድ ሁሉ ተደራሽ ለማድረግ ለተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች እድል መስጠት።
ቅዱሳንን በህትመት ስራዎች፣ በድምጽ እና በምስል መልዕክቶች በማበልጸግ መልእክቱ በሕይወታቸው ዘላቂ ውጤት እንዲኖረው ማድረግ።
የመንግስቱን ወንጌል በተለያየ መንገድ በማሰራጨት ሰዎች ባሉበት ስፍራ ሆነው ወንጌልን እንዲሰሙ ማድረግ።
ለተሻለ ቅልጥፍና የሚረዱ የተለያዩ የዲጂታል መድረኮችን ለጌታ ቤት ስራ ማመቻቸት እና ማበልፀግ።